Bookmark this item
£4.99
Available - Usually dispatched within 4 days
Available - Usually dispatched within 4 days

Bookmark this item
የእግዚአብሔር ስም አስደናቂ ስም ነው። "ስምህ ይቀደስ የሚለው" ጸሎት አንዱ የጸሎት ትርጉም ስሙን ከማስተዋል እንደሚመነጭ የሚነግረን ነው። እግዚአብሔር በመጽሐፍ ቅዱስ የተጠራባቸው ስሞች አሉ። እነዚህ ስሞች የራሳቸው ትርጉም ያላቸውና እግዚአብሔርን በመረዳት በኩል የሚሰጡን ልዩ ትርጉም አለ። ስሙን ማስተዋላችን ከእርሱ ጋር ያለንን ግንኙነት የተሳመጠ (intimate) ያደርገዋል። በዚህ መሳመጥ ውስጥ እግዚአብሔርን መለማመድ አለ።
በኒውማ ጽሑፍ የእግዚአብሔርን ስሞች በተመለከተ የቀረቡ ተከታታይ ጽሑፎች አሉ። ከእነዚህ ውስጥ ያህዌ ይርኤ፣ ያህዌ ሻሎም፣ ያህዌ ንሲ የሚሉት ይገኙበታል። እነዚህ ሦስት የስሙ ትርጉሞችና ልምምዶች ከዚህ በፊት በወጣው "ያህዌ ንሲ- በዓላማ መኖር" በሚለው መጽሐፍ ውስጥ ታትመው ለአንባቢ ቀርበዋል። አሁን ደግሞ "ያህዌ ሮኢ - እግዚአብሔር እረኛዬ" በሚለው በዚህ መጽሐፍ የእግዚአብሔርን እረኝነት በተመለከተ የጋራና የግል ልምምዶቻችንን የሚያጎለብቱ ጽሑፎች ቀርበዋል።
እግዚአብሔር "እኔ . . . ነኝ" መሆኑን በኢየሱስ ነው ያሳየው። እርሱ በኢየሱስ ሰው የሚያስፈልገውን ሁሉ ሆኖ መጣ። አሁን ትኩረታችንን የሚስበውና በመተንተን የምንመለከተው "መልካም እረኛ እኔ ነኝ" የሚለውን ይሆናል። "እግዚአብሔር እረኛዬ ነው" የሚለው በዕብራይስጥ "ያህዌ ሮኢ" ይባላል።
የእግዚአብሔር እረኝነት የተገለጠው በጌታ ኢየሱስ ነው። እኛ እንደ በጎች እርሱ ደግሞ እንደ መልካም እረኛ ነው። የእርሱን እረኝነት በኑሮአችን ልንለማመደው ይገባል።
Title
God Is My Shepherd
Author
Ermias Tilahun
Book Format
Paperback / softback
Publisher
Indy Pub
Published
August 2016
Weight
137g
Dimensions
14 x 21.6 x 0.6 cm
ISBN
9781087865041
ISBN-10
1087865042
Eden Code
5569318
For you
Free delivery on orders over £15
£4.99
Available - Usually dispatched within 4 days
Available - Usually dispatched within 4 days
